Telegram Group & Telegram Channel
የአፄ ዮሐንስ 1ኛ ዘመነ መንግስት
ከ1659-1674 ዓ.ም


ክፍል አንድ:-

✍🏽.አፄ ዮሐንስ በሚለው መጠሪያ ስም ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ የነገሱት እኒሁ የአፄ ፋሲል ልጅ የሆኑት ናቸው። የአፄ ፋሲል እረፍት ለሕዝብ ሳይወጣ እስከ ልጃቸው ንግስና ድረስ ተደብቆ ነበር። ይኸውም በዙፋን ምክንያት አመፅ እንዳይቀሰቀስ ተሰግቶ የተደረገ ነበር። ያኔ የነገስታቱ ዘር ታጉረው ከሚኖሩበት አምባ ዮሐንስን በማስመጣት እንዲነግሱ አደረጓቸው።
✍🏽.አፄ ዮሐንስ 1ኛ በ1659 ዓ.ም የንግስና ስማቸውን "አእላፍ ሠገድ" አሰኝተው የአባታቸውን መንግስት ይዘው ስራቸውን ማካሄድ ጀመሩ።
✍🏽የመጀመሪያ ስራቸው ያደረጉት የነገስታቱ ልጆች ብቻ በወህኒ አምባ እንደከዚህ ቀደሙ ባሉበት እንዲቆዩ አድርገው፣ለቀሪው መላው እስረኛ ሁሉ ሙሉ ምህረት ማድረግን ነበር።
አፄ ዮሐንስ 1ኛ ለንግስና የተመረጡበት ምክንያት ከልጅነታቸው ጀምረው መንፈሳዊ ት/ት ላይ ያተኮሩና ለደሀ አዛኝ መሆናቸውን በደንብ ይታወቅ ስለነበር ነው።በወህኒ አምባ በለመዱት ስራቸው ሰሌን እየሰሩ ለድሆች በነፃ ይሰጣሉ።እጅግ ደግ ከመሆናቸው የተነሳም"ፃድቁ ዮሃንስ"በሚል መጠሪያቸው ነበር የሚታወቁት፤በዘመናቸው ከፈፀሟቸው ተግባራት ውስጥም የተለያዩ ነገዶችን ለየግላቸው መንደራቸውን ለይተው በየራሳቸው ባህል፣ወግ እና ልማድ እንዲኖሩ ማድረጋቸው ይጠቀሳል።የውጪ ሀገር ዜጎችን በተመለከተም በኢትዮጵያውያን ወግ እና ባህል፣እንዲሁም ሀይማኖት ስር ሆነው መኖር የሚፈልጉትን በነፃነት መኖር እንዲችሉ በመግለፅና በዚህ ካልተስማሙ ግን ወደየመጡበት አገራቸው እንዲመለሱ አውጀዋል፤ይህን መሰሉ አዋጅ ሲታወጅ በኢትዮጵያ ምድር የነበሩ የውጭ ዜጎች በአሪንጎ ሰፍረው ይኖሩ ነበር።ወደ ሀገራቸው ሳይሄዱ በያሉበት የነበሩትም ይገድሉናል ብለው ፈርተው ነበር።ወዲያው "ሊይዙን የመጡ እንደሆነ ሳንዋጋ እጃችንን አንሰጥም ብለዋል" የሚል ወሬ በቤተ መንግስቱ ተሰማ።ስለዚህ ንግግር አዋቂና የዲፕሎማሲ ሰው ግራዝማች ሚካኤል ነው፤ተባለና ተመርጦ ፈረንጆቹ ወዳሉበት ሄዶ"በቆላ ወይም በደጋ በፈለጋችሁት በኩል ወደ አገራችሁ እንድትመለሱ ታዛችኋል"ሲባሉ እነሱም"በቆላ በኩል አድርገን በስናር በኩል ተጉዘን ወደ አገራችን እንገባለን" አሉ።ከዛም ግራ አዝማች ከአሪንጎ ወደ ጎንደር ተመለሱ።
✍🏽ከአፄ ፋሲልና ከእቴጌ እህተክርስቶስ የተወለዱት አፄ ዮሐንስ 1ኛ በዘመናቸው በአባታቸው ጊዜ ይሸፍቱ የነበሩትን የሻንቅላ፣የሀንጋዝ፣የባንጋ፣የዋጅራት ነገዶችን አመፅ አስተናግደዋል።በየክፍሉ እንደራሴያቸውን መልዓከ ክርስቶስን፣የጦር አለቃቸውን ብላቴን ጌታ ገብረልዑልን፣ሹማምንቶቻቸውን እና ደጃዝማች ዘማሪያምን ልከው እያዋጉ፣እራሳቸውም እነ አቤቶ ዮስጦስን፣እነ ፊትአውራሪ ወልደ ብሩክን እያስከተሉ ሄደው ከአገር ወደ አገር እየተዘዋወሩ ሲያዋጉና ሲዋጉ ቆይተው፣የየግዛቱን አመፆች አርግበው በድል አድራጊነት ወደ ጎንደር ለመመለስ ችለዋል።ከጦር ሜዳ መልስም "ከሕዝብ ከፍተኛ ቀረጥና ግብር አልወስድም"በማለት ራሳቸው በሚሰሩት ሰሌን ይተዳደሩ ጀመር።የተረፈውንም ለድሆች በመመፅወት ይኖሩ ነበር እንጂ የተንደላቀቀ ህይወትን ንቀውት ነበር ጊዜያቸውን ያሳለፉት።ሆኖም ሰፊ የሰላም ጊዜ እንዳይኖራቸው የሀገር ውስጥ አመፅ መበራከት አገዳቸው።በ1667 ዓ.ም በአገው ምድር ያመፁትን ተዋግተው ያስገብሯቸው ዘንድ ጉዞ ጀመሩ።
✍🏽በዚያ ወቅት ደግሞ በአገዎች ዘንድ ብዙ ተላላፊ በሽታዎች በርክተው ህዝቡ ማለቅ ጀምሮ ነበር።ንጉሡ እንደደረሱም ሠባቱ የአገው ምድር ነዋሪዎች የሸፈቱት ሁሉ ለንጉሠ ነገስቱ ሰገዱላቸው።ሳጥናቸውንም እየከፈቱ ወርቅ ብርና የዝሆን ጥርስ እጅ መንሺያና ይቅርታ መጠየቂያ ሠጡዋቸው።ውጊያውም ቀርቶ ሁኔታው በሠላም ተፈታ።
.
.
.
ይቀጥላል



tg-me.com/yekidst_hager777/2489
Create:
Last Update:

የአፄ ዮሐንስ 1ኛ ዘመነ መንግስት
ከ1659-1674 ዓ.ም


ክፍል አንድ:-

✍🏽.አፄ ዮሐንስ በሚለው መጠሪያ ስም ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ የነገሱት እኒሁ የአፄ ፋሲል ልጅ የሆኑት ናቸው። የአፄ ፋሲል እረፍት ለሕዝብ ሳይወጣ እስከ ልጃቸው ንግስና ድረስ ተደብቆ ነበር። ይኸውም በዙፋን ምክንያት አመፅ እንዳይቀሰቀስ ተሰግቶ የተደረገ ነበር። ያኔ የነገስታቱ ዘር ታጉረው ከሚኖሩበት አምባ ዮሐንስን በማስመጣት እንዲነግሱ አደረጓቸው።
✍🏽.አፄ ዮሐንስ 1ኛ በ1659 ዓ.ም የንግስና ስማቸውን "አእላፍ ሠገድ" አሰኝተው የአባታቸውን መንግስት ይዘው ስራቸውን ማካሄድ ጀመሩ።
✍🏽የመጀመሪያ ስራቸው ያደረጉት የነገስታቱ ልጆች ብቻ በወህኒ አምባ እንደከዚህ ቀደሙ ባሉበት እንዲቆዩ አድርገው፣ለቀሪው መላው እስረኛ ሁሉ ሙሉ ምህረት ማድረግን ነበር።
አፄ ዮሐንስ 1ኛ ለንግስና የተመረጡበት ምክንያት ከልጅነታቸው ጀምረው መንፈሳዊ ት/ት ላይ ያተኮሩና ለደሀ አዛኝ መሆናቸውን በደንብ ይታወቅ ስለነበር ነው።በወህኒ አምባ በለመዱት ስራቸው ሰሌን እየሰሩ ለድሆች በነፃ ይሰጣሉ።እጅግ ደግ ከመሆናቸው የተነሳም"ፃድቁ ዮሃንስ"በሚል መጠሪያቸው ነበር የሚታወቁት፤በዘመናቸው ከፈፀሟቸው ተግባራት ውስጥም የተለያዩ ነገዶችን ለየግላቸው መንደራቸውን ለይተው በየራሳቸው ባህል፣ወግ እና ልማድ እንዲኖሩ ማድረጋቸው ይጠቀሳል።የውጪ ሀገር ዜጎችን በተመለከተም በኢትዮጵያውያን ወግ እና ባህል፣እንዲሁም ሀይማኖት ስር ሆነው መኖር የሚፈልጉትን በነፃነት መኖር እንዲችሉ በመግለፅና በዚህ ካልተስማሙ ግን ወደየመጡበት አገራቸው እንዲመለሱ አውጀዋል፤ይህን መሰሉ አዋጅ ሲታወጅ በኢትዮጵያ ምድር የነበሩ የውጭ ዜጎች በአሪንጎ ሰፍረው ይኖሩ ነበር።ወደ ሀገራቸው ሳይሄዱ በያሉበት የነበሩትም ይገድሉናል ብለው ፈርተው ነበር።ወዲያው "ሊይዙን የመጡ እንደሆነ ሳንዋጋ እጃችንን አንሰጥም ብለዋል" የሚል ወሬ በቤተ መንግስቱ ተሰማ።ስለዚህ ንግግር አዋቂና የዲፕሎማሲ ሰው ግራዝማች ሚካኤል ነው፤ተባለና ተመርጦ ፈረንጆቹ ወዳሉበት ሄዶ"በቆላ ወይም በደጋ በፈለጋችሁት በኩል ወደ አገራችሁ እንድትመለሱ ታዛችኋል"ሲባሉ እነሱም"በቆላ በኩል አድርገን በስናር በኩል ተጉዘን ወደ አገራችን እንገባለን" አሉ።ከዛም ግራ አዝማች ከአሪንጎ ወደ ጎንደር ተመለሱ።
✍🏽ከአፄ ፋሲልና ከእቴጌ እህተክርስቶስ የተወለዱት አፄ ዮሐንስ 1ኛ በዘመናቸው በአባታቸው ጊዜ ይሸፍቱ የነበሩትን የሻንቅላ፣የሀንጋዝ፣የባንጋ፣የዋጅራት ነገዶችን አመፅ አስተናግደዋል።በየክፍሉ እንደራሴያቸውን መልዓከ ክርስቶስን፣የጦር አለቃቸውን ብላቴን ጌታ ገብረልዑልን፣ሹማምንቶቻቸውን እና ደጃዝማች ዘማሪያምን ልከው እያዋጉ፣እራሳቸውም እነ አቤቶ ዮስጦስን፣እነ ፊትአውራሪ ወልደ ብሩክን እያስከተሉ ሄደው ከአገር ወደ አገር እየተዘዋወሩ ሲያዋጉና ሲዋጉ ቆይተው፣የየግዛቱን አመፆች አርግበው በድል አድራጊነት ወደ ጎንደር ለመመለስ ችለዋል።ከጦር ሜዳ መልስም "ከሕዝብ ከፍተኛ ቀረጥና ግብር አልወስድም"በማለት ራሳቸው በሚሰሩት ሰሌን ይተዳደሩ ጀመር።የተረፈውንም ለድሆች በመመፅወት ይኖሩ ነበር እንጂ የተንደላቀቀ ህይወትን ንቀውት ነበር ጊዜያቸውን ያሳለፉት።ሆኖም ሰፊ የሰላም ጊዜ እንዳይኖራቸው የሀገር ውስጥ አመፅ መበራከት አገዳቸው።በ1667 ዓ.ም በአገው ምድር ያመፁትን ተዋግተው ያስገብሯቸው ዘንድ ጉዞ ጀመሩ።
✍🏽በዚያ ወቅት ደግሞ በአገዎች ዘንድ ብዙ ተላላፊ በሽታዎች በርክተው ህዝቡ ማለቅ ጀምሮ ነበር።ንጉሡ እንደደረሱም ሠባቱ የአገው ምድር ነዋሪዎች የሸፈቱት ሁሉ ለንጉሠ ነገስቱ ሰገዱላቸው።ሳጥናቸውንም እየከፈቱ ወርቅ ብርና የዝሆን ጥርስ እጅ መንሺያና ይቅርታ መጠየቂያ ሠጡዋቸው።ውጊያውም ቀርቶ ሁኔታው በሠላም ተፈታ።
.
.
.
ይቀጥላል

BY ታሪክ ዘ ኢትዮጵያ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/yekidst_hager777/2489

View MORE
Open in Telegram


ታሪክ ዘ ኢትዮጵያ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Export WhatsApp stickers to Telegram on iPhone

You can’t. What you can do, though, is use WhatsApp’s and Telegram’s web platforms to transfer stickers. It’s easy, but might take a while.Open WhatsApp in your browser, find a sticker you like in a chat, and right-click on it to save it as an image. The file won’t be a picture, though—it’s a webpage and will have a .webp extension. Don’t be scared, this is the way. Repeat this step to save as many stickers as you want.Then, open Telegram in your browser and go into your Saved messages chat. Just as you’d share a file with a friend, click the Share file button on the bottom left of the chat window (it looks like a dog-eared paper), and select the .webp files you downloaded. Click Open and you’ll see your stickers in your Saved messages chat. This is now your sticker depository. To use them, forward them as you would a message from one chat to the other: by clicking or long-pressing on the sticker, and then choosing Forward.

Telegram Gives Up On Crypto Blockchain Project

Durov said on his Telegram channel today that the two and a half year blockchain and crypto project has been put to sleep. Ironically, after leaving Russia because the government wanted his encryption keys to his social media firm, Durov’s cryptocurrency idea lost steam because of a U.S. court. “The technology we created allowed for an open, free, decentralized exchange of value and ideas. TON had the potential to revolutionize how people store and transfer funds and information,” he wrote on his channel. “Unfortunately, a U.S. court stopped TON from happening.”

ታሪክ ዘ ኢትዮጵያ from us


Telegram ታሪክ ዘ ኢትዮጵያ
FROM USA